ኢዮብ 31:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 ፍሬዋን ለብቻዬ ያለ ዋጋ በልቼ እንደ ሆነ፥ ባለ መሬቱንም አባርሬ ነፍሱን አሳዝኜ እንደ ሆነ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 ፍሬዋን ያለ ዋጋ በልቼ፣ የባለመሬቶቿን ነፍስ አሳዝኜ ከሆነ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 ፍሬዋን ያለ ዋጋ በልቼ፥ የባለቤቶችንም ነፍስ አሳዝኜ እንደሆነ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 የባለርስቶችን መንፈስ አሳዝኜ ምንም ሳልከፍል ምርቱን ሁሉ በልቼው እንደ ሆነ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 ፍሬዋን ያለ ዋጋ በልቼ፥ የባለቤቶችንም ነፍስ አሳዝኜ እንደ ሆነ፥ Ver Capítulo |