ኢዮብ 31:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ እንደ ሆነ፥ በአፌም ላይ እጄን አኑሬ ስሜ እንደ ሆነ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልቤ በስውር ተታልሎ፣ ስለ ክብራቸው አፌ እጄን ስሞ ከሆነ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደሆነ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ልቤ በስውር ለእነርሱ አልተማረከም እጄንም ዘርግቼ በመሳም አክብሮት አላቀረብኩላቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደ ሆነ፥ Ver Capítulo |