ኢዮብ 31:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የሚያበራ ፀሐይ እንደሚጠፋ ጨረቃም እንደምትጨልም አላይምን? በራሳቸው ለመኖር ኀይል የላቸውምና፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የፀሓይን ድምቀት አይቼ፣ ወይም የጨረቃን አካሄድ ግርማ ተመልክቼ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ፀሐይ ስታበራ ጨረቃም በክብር ስትሄድ አይቼ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የፀሐይን ማሸብረቅ፥ የጨረቃን መድመቅ ተመልክቼ፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ፀሐይ ሲበራ ጨረቃም በክብር ስትሄድ አይቼ፥ Ver Capítulo |