Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ኢዮብ 31:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ትከ​ሻዬ ከመ​ሠ​ረቷ ትው​ደቅ፥ ክን​ዴም ከመ​ገ​ና​ኛዋ ትሰ​በር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ትከሻዬ ከመጋጠሚያው ይነቀል፤ ክንዴም ከመታጠፊያው ይሰበር፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ትከሻዬ ከመሠረትዋ ትውደቅ፥ ክንዴም ከመገናኛዋ ትሰበር።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ይህን ሁሉ ሳላደርግ ቀርቼ ከሆነ ክንዴ ከትከሻዬ ይውለቅ፤ ከመገናኛውም ተሰብሮ ይለይ፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ትከሻዬ ከመሠረትዋ ትውደቅ፥ ክንዴም ከመገናኛዋ ትሰበር።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 31:22
7 Referencias Cruzadas  

ሚስቴ ሌላ​ውን ሰው ደስ ታሰኝ። ልጆ​ቼም ይዋ​ረዱ።


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግርማ አስ​ደ​ን​ግ​ጦ​ኛ​ልና፤ በእ​ር​ሱም ከመ​ያዝ በም​ክ​ን​ያት ማም​ለጥ አል​ቻ​ል​ሁም።


በስ​ንዴ ፋንታ እን​ክ​ር​ዳድ፥ በገ​ብ​ስም ፋንታ ኵር​ን​ችት ይብ​ቀ​ል​ብኝ።” ኢዮ​ብም ነገ​ሩን ፈጸመ።


የኃ​ጥ​ኣ​ንን ብር​ሃ​ና​ቸ​ውን ከል​ክ​ለ​ሃ​ልን? የት​ዕ​ቢ​ተ​ኞ​ች​ንስ ክንድ ሰብ​ረ​ሃ​ልን?


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከፍ ያለ ነውና፥ የተ​ዋ​ረ​ዱ​ት​ንም ይመ​ለ​ከ​ታ​ልና፤ ትቢ​ተ​ኛ​ው​ንም ከሩቁ ያው​ቀ​ዋል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos