ኢዮብ 30:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 “አሁን ግን ልጆቻቸው በዘፈን ይሣለቁብኛል፤ በእነርሱም ዘንድ መተረቻ ሆኛለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 “አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 “አሁን ልጆቻቸው በዘፈን ያፌዙብኛል፤ በመካከላቸውም የመሳለቂያ ርእስ ሆኛለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። Ver Capítulo |