ኢዮብ 21:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 የሸለቆው ጓል ይጣፍጥለታል፤ በኋላውም ሰው ሁሉ ይወጣል፤ በፊቱም ቍጥር የሌለው ሰው አለ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 የሸለቈው ዐፈር ምቹ ይሆንለታል፤ ሰው ሁሉ ይከተለዋል፤ ስፍር ቍጥር የሌለው ሕዝብ በፊቱ ይሄዳል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የሸለቆው ጓል ይጣፍጥለታል፥ በኋላውም ሰው ሁሉ ይከተለዋል፥ በፊቱም ቍጥር የሌለው ጉባኤ አለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 በሸለቆ ያለው ዐፈር ይመቻችለታል፤ ሰዎች ሁሉ ይከተሉታል፤ እጅግ ብዙ ሕዝብም በፊቱ ይሄዳል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የሸለቆው ጓል ይጣፍጥለታል፥ በኋላውም ሰው ሁሉ ይሳባል፥ በፊቱም ቍጥር የሌለው ጉባኤ አለ። Ver Capítulo |