| ኢዮብ 16:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እኔ ብናገር ቍስሌ አይድንም፤ ዝም ብልም ሕማሜ ይብስብኛል።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 እግዚአብሔር ሆይ አሁንስ አድክመኸኛል፤ ወገኖቼንም ሁሉ አጥፍተሃል።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 አሁን ግን አድክሞኛል፥ ወገኔንም ሁሉ አፍርሰሃል።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 አምላክ ሆይ! ከሰውነት ውጪ አደረግኸኝ፤ ቤተሰቤንም ሁሉ አጠፋህብኝ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 አሁን ግን አድክሞኛል፥ ወገኔንም ሁሉ አፍርሰሃል።Ver Capítulo |