ኢዮብ 15:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 በሆዳቸው ጭንቅትን ይፀንሳሉ፥ ከንቱ ነገርንም ይወልዳሉ። ሆዳቸውም ተንኰልን ያዘጋጃል።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 መከራን ይፀንሳሉ፤ ክፋትንም ይወልዳሉ፤ በሆዳቸውም ተንኰል ይጠነስሳሉ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ጉዳትን ይፀንሳሉ፥ በደልንም ይወልዳሉ፥ ሆዳቸውም ተንኰልን ያዘጋጃል።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 እንደዚህ ያሉ ሰዎች ተንኰልን ያቅዳሉ፤ ችግርንም ይወልዳሉ፤ ልባቸውም በአታላይነት የተሞላ ነው።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ጉዳትን ይፀንሳሉ፥ በደልንም ይወልዳሉ፥ ሆዳቸውም ተንኰልን ያዘጋጃል። Ver Capítulo |