Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 10:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ዘመ​ንህ እንደ ሰው ዘመን ነውን? ወይስ ዓመ​ታ​ትህ እንደ ሰው ዓመ​ታት ናቸ​ውን?

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ዘመንህ እንደ ሟች ሰው ዘመን ነውን? ወይስ ዓመታትህ እንደ ሰው ዓመታት ናቸውን?

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ቀኖችህ እንደ ሰው ቀኖች ናቸውን? ወይስ ዓመታትህ እንደ ሰው ቀናት ናቸውን?

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 የአንተ ቀኖች እንደ ሰው ቀኖች ናቸውን ወይስ ያንተ ዕድሜ እንደ ሰው ዕድሜ አጭር ነውን?

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5-6 ወይስ ክፋቴን ትፈላለግ ዘንድ፥ ኃጢአቴንም ትመረምር ዘንድ፥ ዘመንህ እንደ ሰው ዘመን ነውን? ወይስ ዓመታትህ እንደ ሰው ዓመታት ናቸውን?

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 10:5
8 Referencias Cruzadas  

ክፋ​ቴን ትፈ​ላ​ለግ ዘንድ፥ ኀጢ​ኣ​ቴ​ንም ትመ​ረ​ምር ዘንድ፥


እነሆ፥ ኀያሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታላቅ ነው፥ እኛም አና​ው​ቀ​ውም፤ የዘ​መ​ኑም ቍጥር አይ​መ​ረ​መ​ርም።


ምሥ​ራቅ ከም​ዕ​ራብ እን​ደ​ሚ​ርቅ፥ እን​ዲሁ ኀጢ​አ​ታ​ች​ንን ከእኛ አራቀ።


እንደ መጋ​ረ​ጃም ትጠ​ቀ​ል​ላ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ይለ​ወ​ጣ​ሉም፤ አንተ ግን መቼም መች አንተ ነህ፤ ዘመ​ን​ህም የማ​ይ​ፈ​ጸም ነው።”


እናንተ ግን ወዳጆች ሆይ! በጌታ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት፥ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን እንደ ሆነ ይህን አንድ ነገር አትርሱ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos