ኤርምያስ 42:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እንዲህም ሆነ፤ ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ከዐሥር ቀን በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ከዐሥር ቀን በኋላ እግዚአብሔር ተናገረኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ከአሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítulo |