ኤርምያስ 29:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ካህኑም ሶፎንያስ ይህን ደብዳቤ በነቢዩ በኤርምያስ ጆሮ አነበበው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ካህኑ ሶፎንያስም ደብዳቤውን ለነቢዩ ኤርምያስ አነበበለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ካህኑም ሶፎንያስ ይህን ደብዳቤ በነቢዩ በኤርምያስ ጆሮ አነበበው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ሶፎንያስ ደብዳቤውን ለእኔ ለኤርምያስ አነበበልኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ካህኑም ሶፎንያስ ይህን ደብዳቤ በነቢዩ በኤርምያስ ጆሮ አነበበው። Ver Capítulo |