ኤርምያስ 25:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ከእረኞች የማይጠፋ የለም፤ የበጎች አውራዎችም አይድኑም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 እረኞች የሚሸሹበት፣ የመንጋ ጠባቂዎችም የሚያመልጡበት የለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ከእረኞችም የመሸሻ ስፍራ ከመንጋ አውራዎችም ማምለጫ ይጠፋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 መሪዎቹ መሸሻ የላቸውም፤ የሕዝቡም ጠባቂዎች ማምለጥ አይችሉም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ሽሽትም ከእረኞች ማምለጥም ከመንጋ አውራዎች ይጠፋል። Ver Capítulo |