ኢሳይያስ 51:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከዳንሽ በኋላ እንግዲህ አይኖርምና፥ አይዘገይምምና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ዐንገታቸውን የደፉ እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ በታሰሩበትም ጕድጓድ ውስጥ አይሞቱም፤ እንጀራ አያጡም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አይሞትም ወደ ጉድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ አይሞቱም፤ ወደ ጥልቁ ጒድጓድም አይወርዱም። የሚበሉትንም እንጀራ አያጡም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አይሞትም ወደ ጕድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። Ver Capítulo |