Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢሳይያስ 39:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ኢሳ​ይ​ያ​ስም ሕዝ​ቅ​ያ​ስን፥ “የሠ​ራ​ዊት ጌታ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስማ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ከዚያም ኢሳይያስ ሕዝቅያስን እንዲህ አለው፤ “የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ኢሳይያስም ሕዝቅያስን፦ “የሠራዊትን ጌታ ቃል ስማ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ኢሳይያስም ንጉሡን እንዲህ አለው፦ “የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ኢሳይያስም ሕዝቅያስን፦ የሠራዊትን ጌታ የእግዚአብሔር ቃል ስማ።

Ver Capítulo Copiar




ኢሳይያስ 39:5
3 Referencias Cruzadas  

ኢሳ​ይ​ያ​ስም፥ “በቤ​ትህ ያዩት ምን​ድን ነው?” አለው፤ ሕዝ​ቅ​ያ​ስም፥ “በቤቴ ያለ​ውን ሁሉ አይ​ተ​ዋል፤ በቤቴ፥ እን​ዲ​ሁም በቤተ መዛ​ግ​ብቴ ካለው ያላ​ሳ​የ​ኋ​ቸው የለም” አለው።


ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ልን፥ “ስማ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዛሬ ሌሊት የነ​ገ​ረ​ኝን ልን​ገ​ርህ” አለው፤ እር​ሱም፥ “ተና​ገር” አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos