ኢሳይያስ 35:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ደካሞች እጆችና አንካሶች ጕልበቶች፥ ጽኑ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፤ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጉልበቶች አጽኑ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የደከሙትን ክንዶች አጠንክሩ፥ የተብረከረኩ ጒልበቶችንም አጽኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ። Ver Capítulo |