ኢሳይያስ 32:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በረዶ ቢወርድ አይደርስባችሁም፤ በዛፍ ሥር የሚኖሩ ሰዎች በበረሃ እንደሚኖሩ ሰዎች ታምነው ይኖራሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ደኑ በበረዶ ቢመታ፣ ከተማውም ፈጽሞ ቢወድም፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ደኑ ፈጽሞ ይጠፋል፤ ከተማም እንዳልነበረ ትፈራርሳለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በበረዶ ዝናብ ደኑ ተጨፍጭፎ ከተማይቱ እስከ መበላሸት ብትደርስም፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 በረዶው ግን በዱር ላይ ይውርዳል፥ ከተማም ፈጽማ ትዋረዳለች። Ver Capítulo |