ኢሳይያስ 30:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 አሦርም በመቅሠፍቱ ከመታው ከእግዚአብሔር ድምፅ የተነሣ ይደነግጣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 የእግዚአብሔር ድምፅ አሦርን ያስደነግጣል፤ በትሩም ይመታቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 አሦርም በበትር ከመታው ከጌታ ድምፅ የተነሣ ይደነግጣል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 እግዚአብሔር በበትሩ ሲቀጣ በሚሰሙት ድምፅ አሦራውያን ይደነግጣሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 አሦርም በበትር ከመታው ከእግዚአብሔር ድምፅ የተነሣ ይደነግጣል። Ver Capítulo |