ኢሳይያስ 26:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የየዋሃንና የትሑታን እግሮች ይረግጡአቸዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እግር፣ የተጨቋኞች እግር፣ የድኾች ኮቴ ይረግጣታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 እግር፥ የድሀ እግርም የችግረኛም ኮቴ፥ ትረግጣታለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ጭቊኖች ይረማመዱባታል፤ በእግራቸውም ይረጋግጡአታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 እግር፥ የድሀ እግርም የችግረኛም አረጋገጥ፥ ትረግጣታለች። Ver Capítulo |