Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢሳይያስ 10:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 መደ​ቤ​ናና በጌ​ቤር የሚ​ኖሩ ይደ​ነ​ግ​ጣሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ማድሜናህ በሽሽት ላይ ናት፤ የጌቢም ሕዝብ ሊደበቅ ይሮጣል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 ማድሜናህ በሽሽት ላይ ነች፤ የጌቢም ሕዝብ ሊደበቅ ይሮጣል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 የማድሜናህና የጌቢም ሕዝቦች ሕይወታቸውን ለማትረፍ በመሸሽ ላይ ናቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 መደቤና ሸሽታለች፥ በግቤርም የሚኖሩ ቤተ ሰቦቻቸውን አሽሽተዋል።

Ver Capítulo Copiar




ኢሳይያስ 10:31
3 Referencias Cruzadas  

የጋ​ሊም ልጅ ትሸ​ሻ​ለች፤ ላይ​ሳም ትሰ​ማ​ለች፤ አና​ቶ​ትም ትሰ​ማ​ለች።


ዛሬ በእጁ እን​ዲ​ኖሩ በመ​ን​ገዱ ለምኑ፤ የጽ​ዮን ልጅ ተራ​ራ​ንና የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ኮረ​ብ​ቶች አጽኑ።


ሴቄ​ላቅ፥ ማኬ​ሪ​ምር፥ ሴቱ​ናቅ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos