ሆሴዕ 8:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እስራኤል ደግነቱን ጥሎአልና፤ ጠላትም ያሳድደዋልና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን ነገር ናቁ፤ ጠላትም ያሳድዳቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እስራኤል በጎነትን ጥሎአል፤ ጠላትም ያሳድደዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ነገር ግን የእስራኤል ሕዝብ በጎ ነገርን ስለ ጠሉ ጠላት ያሳድዳቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እስራኤል ደግነትን ጥሎአል፥ ጠላትም ያሳድዱታል። Ver Capítulo |