ሆሴዕ 10:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ሰማርያ ንጉሥዋን እንደ ጥራጊ በውኃ ላይ ጣለችው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ሰማርያና ንጉሧ፣ በውሃ ላይ እንዳለ ኵበት ተንሳፍፈው ይጠፋሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ሰማርያ ከንጉሥዋ ጋር በውኃ ላይ እንደሚሳፈፍ ስንጥር ትጠፋለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የሰማርያ ንጉሥ የውሃ ላይ ዐረፋ ሆኖ ይቀራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ሰማርያ ከንጉሥዋ ጋር በውኃ ላይ እንዳለ አረፋ ጠፍታለች። Ver Capítulo |