ዕብራውያን 6:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንዲህ ብሎ፦“ መባረክን እባርክሃለሁ፥ ማብዛትንም አበዛሃለሁ።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እንዲህም አለ፤ “በርግጥ እባርክሃለሁ፤ ዘርህንም አበዛዋለሁ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እንዲህ ሲል፥ “በእውነት መባረክን እባርክሃለሁ፤ ማብዛትንም አበዛሃለሁ፤” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 “በእርግጥ እባርክሃለሁ፤ ዘርህንም አበዛዋለሁ።” Ver Capítulo |