ዕብራውያን 3:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አላመኑምና፥ ለመግባት እንዳልቻሉ እነሆ፥ እናያለን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ካለማመናቸው የተነሣ እንደ ሆነ እንረዳለን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እንግዲህ ባለማመናቸው ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ባለማመናቸው ምክንያት መሆኑን እናያለን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ባለማመናቸውም ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። Ver Capítulo |