ዕብራውያን 13:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የጌታችን ጸጋዉ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። ወደ ዕብራውያን የተላከው መልእክት ተፈጸመ፤ በኢጣልያ ተጻፈ፤ በጢሞቴዎስ እጅ ተላከ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። አሜን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋራ ይሁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። Ver Capítulo |