ዕብራውያን 10:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የላምና የፍየል ደም ኀጢአትን ሊያስተሰርይ አይችልምና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ምክንያቱም የኰርማዎችና የፍየሎች ደም ኀጢአትን ማስወገድ አይችልም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን ለማስወገድ አይችልም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የወይፈኖችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን ማስወገድ አይችልም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና። Ver Capítulo |