ዘፍጥረት 9:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ኖኅም ገበሬ መሆን ጀመረ፤ ወይንም ተከለ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ኖኅ ገበሬ ነበረና ወይን ተከለ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ኖኅ ቀዳሚ ገበሬ ነበረ፤ የወይን ተክልንም ተከለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ኖኅ ገበሬ ነበረ፤ የወይን ተክልንም መትከል ጀመረ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ኖኅም ገበሬ መሆን ጀመረ፥ ወይንም ተከለ። Ver Capítulo |