ዘፍጥረት 44:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 አንተም ለአገልጋዮችህ፦ ወደ እኔ አምጡት፤ እኔም እጠብቀዋለሁ አልህ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 “ከዚያም አንተ አገልጋዮችህን፣ ‘እንዳየው ወደ እኔ አምጡት’ አልኸን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከዚያም አንተ አገልጋዮችህን፥ ‘እንዳየው ወደ እኔ አምጡት’ አልኸን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 አንተም ‘አየው ዘንድ ይዛችሁልኝ እንድትመጡ’ አልከን፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 አንተም ለባሪያዎችህ፦ ወደ እኔ አምጡት እኔም አየዋለሁ አልህ። Ver Capítulo |