ዘፍጥረት 42:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ፤ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጕዟቸውን ቀጠሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጉዞአቸውን ቀጠሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የዮሴፍ ወንድሞች የገዙትን እህል በአህዮቻቸው ጭነው ጒዞ ጀመሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። Ver Capítulo |