Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፍጥረት 38:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 እን​ዲ​ህም ሆነ፤ እጁን በመ​ለሰ ጊዜ እነሆ፥ ወን​ድሙ ወጣ፤ እር​ስ​ዋም፥ “ለምን ጥሰህ ወጣህ? ስትል ስሙን ፋሬስ” ብላ ጠራ​ችው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ነገር ግን፣ እጁን መልሶ ሲያስገባ ወንድሙ ተወለደ። አዋላጂቱም “አንተ እንዴት ጥሰህ ወጣህ!” አለች፤ ከዚያም ስሙ ፋሬስ ተባለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 ነገር ግን እጁን መልሶ ሲያስገባ ወንድሙ ተወለደ። አዋላጂቱም “አንተ እንዴት ጥሰህ ወጣህ!” አለች፤ ከዚያም ስሙ ፋሬስ ተባለ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 ነገር ግን እጁን በመለሰው ጊዜ ወንድሙ ቀድሞት ተወለደ፤ አዋላጂቱም ሴት “እንዴት ጥሰህ ወጣህ!” አለች፤ ስለዚህ የመጀመሪያው ልጅ ስም “ፋሬስ” ተባለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 እንዲህም ሆነ እጁን በመለሰ ጊዜ እነሆ ወንድሙ ወጣ፤ እርስዋም፦ ለምን ጥስህ ወጣህ? አለች፤

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 38:29
10 Referencias Cruzadas  

ስት​ወ​ል​ድም አንዱ እጁን አወጣ፤ አዋ​ላ​ጂ​ቱም ቀይ ፈትል ወስዳ በእጁ አሰ​ረች፥ “ይህ መጀ​መ​ሪያ ይወ​ጣል” አለች።


የይ​ሁ​ዳም ልጆች፤ ዔር፥ አው​ናን፥ ሴሎም፥ ፋሬስ፥ ዛራ፤ ዔርና አው​ናን በከ​ነ​ዓን ምድር ሞቱ። የፋ​ሬ​ስም ልጆች እኒህ ናቸው፤ ኤስ​ሮም፥ ይሞ​ሔል፤


ምራ​ቱም ትዕ​ማር ፋሬ​ስ​ንና ዛራን ወለ​ደ​ች​ለት፤ የይ​ሁ​ዳም ልጆች ሁሉ አም​ስት ነበሩ።


ከይ​ሁዳ ልጅ ከፋ​ሬስ ልጆች የባኔ ልጅ የአ​ምሪ ልጅ የዖ​ምሪ ልጅ የዓ​ሚ​ሁድ ልጅ ዑታይ ደግሞ ተቀ​መጠ።


ከይ​ሁ​ዳና ከብ​ን​ያ​ምም ልጆች እነ​ዚህ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተቀ​መጡ። ከይ​ሁዳ ልጆች፤ ከፋ​ሬስ ልጆች የመ​ላ​ል​ኤል ልጅ፥ የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጅ፥ የሰ​ማ​ርያ ልጅ፥ የዘ​ካ​ር​ያስ ልጅ፥ የዖ​ዝያ ልጅ አታያ፤


በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የተ​ቀ​መ​ጡት የፋ​ሬስ ልጆች ሁሉ አራት መቶ ስድሳ ስም​ንት ጽኑ​ዓን ነበሩ።


ከያ​ሱብ የያ​ሱ​ባ​ው​ያን ወገን፥ ከሥ​ምራ የሥ​ም​ራ​ው​ያን ወገን።


ይሁዳም ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤


የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ፥ የአ​ራም ልጅ፥ የኦ​ርኒ ልጅ፥ የኤ​ስ​ሮም ልጅ፥ የፋ​ሬስ ልጅ፤ የይ​ሁዳ ልጅ፥


ቤትህም እግዚአብሔር ከዚህች ቈንጆ ከሚስጥህ ዘር ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደች እንደ ፋሬስ ቤት ይሁን አሉት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos