Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፍጥረት 35:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ከዚ​ህም በኋላ እስ​ራ​ኤል በዚ​ያች ምድር ሳለ ሮቤል ሄደ፤ ከአ​ባቱ ከያ​ዕ​ቆብ ዕቅ​ብት ከባላ ጋርም ተኛ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሰማ። በፊ​ቱም ክፉ ነገር ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 እስራኤልም ጕዞውን በመቀጠል ከጋዴር ወንዝ ባሻገር ድንኳኑን ተከለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 እስራኤልም ከዚያ ተነሣ፥ ድንኳኑንም ከዔዴር ግንብ ባሻገር ተከለ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ያዕቆብ ጒዞውን ቀጥሎ በዔዴር ግንብ ባሻገር ድንኳን ተክሎ ሰፈረ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 እስራኤልም ከዚያ ተነሣ ድንኳኑንም ከጋዴር ግንብ በስተ ወዲያ ተከለ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 35:21
3 Referencias Cruzadas  

አንተም የመንጋ ግንብ ሆይ፥ የጽዮን ሴት ልጅ አምባ፥ ወደ አንተ ትመጣለች፥ የቀደመችው ግዛት፥ የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ መንግሥት ትደርሳለች።


በዚያ ሀገር እረ​ኞች ነበሩ፤ ሌሊ​ቱ​ንም ተግ​ተው መን​ጋ​ቸ​ውን ይጠ​ብቁ ነበር።


በደ​ቡ​ብም በኩል በም​ድ​ራ​ቸው ዳርቻ እስከ ኤዶ​ም​ያስ ድን​በር ያሉት የይ​ሁዳ ልጆች ነገድ ከተ​ሞች እነ​ዚህ ነበሩ፤ ቤሴ​ሌ​ኤል፥ አራ፥ አሦር፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos