ዘፍጥረት 30:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ላባም፥ “እነሆ እንደ ቃልህ ይሁን” አለ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ላባም፣ “ዕሺ፣ ይሁን፤ ባልኸው ተስማምቻለሁ” አለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ላባም፦ “እነሆ እንደ ቃልህ ይሁን” አለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ላባም “እሺ አንተ ባልከው እስማማለሁ” አለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 ላባም፦ እነሆ እንደ ቃልህ ይሁን አለ። Ver Capítulo |