ዘፍጥረት 30:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ልያም፥ “እኔም ራሴን ብፅዕት አሰኘሁ” ስትል ስሙን ጋድ ብላ ጠራችው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ልያም፣ “ምን ዐይነት መታደል ነው” አለች፤ ስሙንም ጋድ ብላ አወጣችለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ልያም፦ ጉድ አለች፥ ስሙንም ጋድ ብላ ጠራችው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ልያም “እንዴት የታደልኩ ነኝ!” ስትል ስሙን ጋድ ብላ ጠራችው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ልያም፦ ጉድ አለች ስሙንም ጋድ ብላ ጠራችው። Ver Capítulo |