Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፍጥረት 21:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አብ​ር​ሃ​ምም ሰባ ቄቦች በጎ​ችን ለብ​ቻ​ቸው አቆመ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 አብርሃም ከመንጋው ሰባት እንስት በጎች ለየ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አብርሃምም ሰባት ቄቦች በጎችን ለብቻቸው አቆመ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 በዚያን ጊዜ አብርሃም ሰባት ሴት በጎችን ከመንጋው ለየ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 አብረሃምም ሰባት ቄቦች በጎችን ለብቻቸው አቆመ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 21:28
3 Referencias Cruzadas  

አብ​ር​ሃ​ምም በጎ​ች​ንና ላሞ​ችን አም​ጥቶ ለአ​ቤ​ሜ​ሌክ ሰጠው፤ ሁለ​ቱም ቃል ኪዳን አደ​ረጉ።


አቤ​ሜ​ሌ​ክም አብ​ር​ሃ​ምን፥ “ለብ​ቻ​ቸው ያቆ​ም​ሃ​ቸው እነ​ዚያ ሰባ ቄቦች በጎች ምን​ድን ናቸው?” አለው።


እር​ሱም፥ “እኔ ይህ​ችን የውኃ ጕድ​ጓድ እን​ደ​ቈ​ፈ​ርሁ ምስ​ክር ይሆ​ኑ​ልኝ ዘንድ እነ​ዚ​ህን ሰባ ቄቦች በጎች ከእጄ ትወ​ስ​ዳ​ለህ” አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos