ገላትያ 1:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያመሰግኑት ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 በእኔም ምክንያት እግዚአብሔርን አመሰገኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 በእኔም ምክንያት እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 በእኔ ምክንያትም እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። Ver Capítulo |