Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዕዝራ 8:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ከሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጆች የሚ​ካ​ኤል ልጅ ዘብ​ድያ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሰማ​ንያ ወን​ዶች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ከሰፋጥያስ ዘሮች፣ የሚካኤል ልጅ ዝባድያ፣ ከ80 ወንዶች ጋራ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ከሽፋጥያ ልጆች የሚካኤል ልጅ ዝባድያ፥ ከእርሱም ጋር ሰማንያ ወንዶች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ከሰፋጥያስ ልጆች የሚካኤል ልጅ ዝባድያ፥ ከእርሱም ጋር ሰማንያ ወንዶች።

Ver Capítulo Copiar




ዕዝራ 8:8
5 Referencias Cruzadas  

የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።


ከኤ​ሌም ልጆች የጎ​ቶ​ልያ ልጅ የሻያ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሰባ ወን​ዶች።


ከኢ​ዮ​አብ ልጆች የያ​ሔ​ኤል ልጅ አብ​ድያ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሁለት መቶ ዐሥራ ስም​ንት ወን​ዶች።


ከይ​ሁ​ዳና ከብ​ን​ያ​ምም ልጆች እነ​ዚህ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተቀ​መጡ። ከይ​ሁዳ ልጆች፤ ከፋ​ሬስ ልጆች የመ​ላ​ል​ኤል ልጅ፥ የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጅ፥ የሰ​ማ​ርያ ልጅ፥ የዘ​ካ​ር​ያስ ልጅ፥ የዖ​ዝያ ልጅ አታያ፤


የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos