Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሕዝቅኤል 40:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ወለ​ሉም በበ​ሮች አጠ​ገብ ነበረ፤ ይህም ታች​ኛው ወለል እንደ በሮቹ ርዝ​መት መጠን ነበረ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 የታችኛው ንጣፍ ወለል ከመግቢያው በር ጋራ ተያይዞ የተሠራ ሲሆን፣ ስፋቱ እንደ በሮቹ ርዝመት መጠን ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በበሮቹ አጠገብ የነበረው ወለል ርዝመት እንደ በሮቹ መጠን ነበረ፤ ይህም ታችኛው ወለል ነበረ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 የድንጋዩም ንጣፍ እስከ አደባባዩ ዙሪያ ይዘልቃል፤ የውጪውም አደባባይ ከውስጠኛው አደባባይ ዝቅ ያለ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 ወለሉም በበሮች አጠገብ ነበረ ይህም ታችኛው ወለል እንደ በሮቹ ርዝመት መጠን ነበረ።

Ver Capítulo Copiar




ሕዝቅኤል 40:18
2 Referencias Cruzadas  

ወደ ውስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባ​ይም አገ​ባኝ፤ እነ​ሆም በአ​ደ​ባ​ባዩ ዙሪያ የተ​ሠሩ ዕቃ ቤቶ​ችና ወለል ነበሩ፤ በወ​ለ​ሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ።


ከታ​ች​ኛ​ውም በር ፊት ጀምሮ እስከ ውስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባይ ፊት ድረስ ወር​ዱን አንድ መቶ ክንድ አድ​ርጎ ወደ ምሥ​ራ​ቅና ወደ ሰሜን ለካ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos