ዘፀአት 9:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 አንተ ግን እንዳትለቃቸው ገና በሕዝቤ ላይ ትታበያለህ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እስካሁንም በሕዝቤ ላይ እንደ ተነሣህ ነው፤ ይሄዱም ዘንድ አትለቅቃቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እንዳትለቅቃቸው አሁንም በሕዝቤ ላይ ትታበያለህ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 አንተ እስከ አሁንም በሕዝቤ ላይ ታብየሃል፤ እንዲሄዱም አልፈቀድክላቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እንዳትለቅቃቸው ገና በሕዝቤ ላይ ራስህን ከፍ ከፍ ታደርጋለህን? Ver Capítulo |