ዘፀአት 40:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ሙሴም እግዚአብሔር እንደ አዘዘው በድንኳኑ ደጅ ፊት መጋረጃውን ዘረጋ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ከዚያም መጋረጃውን በማደሪያው ድንኳን መግቢያ ላይ ሰቀለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 መጋረጃውን በማደሪያው መግቢያ ፊት ሰቀለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 መጋረጃውንም በድንኳኑ መግቢያ ደጃፍ ላይ ሰቀለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በማደሪያው ደጃፍ ፊት መጋረጃውን ዘረጋ። Ver Capítulo |