Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 39:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ደግ​ሞም ሁለት የወ​ርቅ ቀለ​በ​ቶች ሠሩ፤ በመ​ደ​ረ​ቢ​ያው ፊት፥ ከጫ​ን​ቃ​ዎች በታች፥ በብ​ል​ሃት ከተ​ጠ​ለፈ ከመ​ደ​ረ​ቢ​ያው ቋድ በላይ፥ በመ​ያ​ዣው አጠ​ገብ አደ​ረ​ጓ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከዚያም ሁለት ተጨማሪ የወርቅ ቀለበቶችን ሠርተው ልክ ከኤፉዱ መታጠቂያ በላይ፣ ከመጋጠሚያው አጠገብ፣ ከኤፉዱ ፊት ለፊት ካሉት ከትከሻ ንጣዮች ጋራ አያያዟቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ደግሞም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሠሩ፥ በኤፉዱም ፊት፥ ከትከሻዎቹ በታች፥ በብልሃት ከተጠለፈ ከኤፉዱ ቋድ በላይ፥ በመያዣው አጠገብ አደረጉአቸው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ቀጥሎም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሠርተው በትከሻ ላይ በፊት በኩል ከሚወርዱት ከሁለቱ የኤፉዱ ጥብጣቦች ጋር ከታች በኩል አያያዙአቸው፤ እነርሱም የተያያዙት በብልኀት ከተጠለፈው ቀበቶ በላይ ከመጋጠሚያው አጠገብ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ደግሞም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሠሩ፥ በኤፉዱም ፊት፥ ከጫንቃዎች በታች፥ በብልሃት ከተጠለፈ ከኤፉዱ ቍድ በላይ፥ በመያዣው አጠገብ አደረጉአቸው።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 39:20
4 Referencias Cruzadas  

አም​ስቱ መጋ​ረ​ጃ​ዎች እርስ በር​ሳ​ቸው የተ​ጋ​ጠሙ ይሁኑ፤ ሌሎ​ችም አም​ስት መጋ​ረ​ጃ​ዎች እን​ዲሁ እርስ በር​ሳ​ቸው የተ​ጋ​ጠሙ ይሁኑ።።


በላ​ዩም የተ​ጠ​ለ​ፈው የል​ብሰ መት​ከፍ ቋድ እንደ እርሱ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር አንድ ይሁን፤ ከወ​ርቅ፥ ከሰ​ማ​ያዊ፥ ከሐ​ም​ራዊ፥ ከቀይ ግም​ጃም ከተ​ፈ​ተለ፥ ከጥሩ በፍ​ታም የተ​ሠራ ይሁን።


ሁለ​ቱ​ንም የወ​ርቅ ቀለ​በ​ቶች ሠሩ፤ እነ​ር​ሱ​ንም ከል​ብሰ መት​ከፉ ፊት ለፊት ባለው በል​ብሰ እን​ግ​ድ​ዓው በሁ​ለቱ ጫፎች ላይ አደ​ረ​ጓ​ቸው።


ልብሰ እን​ግ​ድ​ዓው በብ​ል​ሃት ከተ​ጠ​ለ​ፈው ከመ​ደ​ረ​ቢ​ያው ቋድ በላይ እን​ዲ​ሆን፥ ከመ​ደ​ረ​ቢ​ያው እን​ዳ​ይ​ለይ ልብሰ እን​ግ​ድ​ዓ​ውን ከቀ​ለ​በ​ቶቹ ጋር ወደ መደ​ረ​ቢ​ያው ቀለ​በ​ቶች በሰ​ማ​ያዊ ፈትል አሰ​ሩት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos