ዘፀአት 30:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 “የዕጣን መሠዊያውን ከማይነቅዝ ዕንጨት ሥራ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 “ዕጣን የሚጤስበት መሠዊያ ከግራር ዕንጨት ሥራ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የዕጣን መሠዊያ ሥራ፤ ከግራር እንጨት አድርገው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 “ለሚጤስ ዕጣን የሚያገለግል መሠዊያ ከግራር እንጨት ሥራ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የዕጣን መሠዊያውን ሥራ፤ ከግራር እንጨት አድርገው። Ver Capítulo |