ዘፀአት 29:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናቸዋለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም45 ከዚያም በእስራኤላውያን መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 በእስራኤል ልጆች መካከል አድራለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 በእስራኤል ሕዝብ መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናለሁ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፥ አምላክም እሆናቸዋለሁ። Ver Capítulo |