Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 28:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 የወ​ርቅ ሻኩራ ሮማ​ንም፥ ሌላም የወ​ርቅ ሻኩራ ሮማ​ንም በቀ​ሚሱ ዘርፍ ዙሪ​ያ​ውን ይሆ​ናሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 የወርቅ ሻኵራዎቹና ሮማኖቹ በጨርቁ ጠርዝ ዙሪያ በመፈራረቅ ይሆናሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 የወርቅ ሻኩራና ሮማን፥ የወርቅ ሻኩራና ሮማን በቀሚሱ ዘርፍ ዙሪያውን ይሆናሉ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

34 ሮማን የመሰለውና የወርቅ መርገፍ በቀሚሱ ዘርፍ ዙሪያውን ተከታትለው ይደረጋሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 የወርቅ ሻኵራ ሮማንም፥ ሌላም የወርቅ ሻኵራ ሮማንም በቀሚሱ ዘርፍ ዙሪያውን ይሆናሉ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 28:34
15 Referencias Cruzadas  

መከ​ራን ባሳ​የ​ኸን ዘመን ፋንታ፥ ክፉ​ንም ባየ​ን​ባት ዘመን ፋንታ ደስ ይለ​ናል።


በታ​ች​ኛ​ውም ዘርፍ ዙሪያ ከሰ​ማ​ያዊ፥ ከሐ​ም​ራዊ፥ ከቀ​ይም ግምጃ ሮማ​ኖ​ችን አድ​ርግ፤ በእ​ነ​ዚ​ያም መካ​ከል በዙ​ሪ​ያው በተ​መ​ሳ​ሳይ ቅርጽ የወ​ርቅ ሮማ​ኖች ሻኵ​ራ​ዎ​ችን አድ​ርግ፤


በማ​ገ​ል​ገል ጊዜም በአ​ሮን ላይ ይሆ​ናል፤ እር​ሱም እን​ዳ​ይ​ሞት ወደ መቅ​ደሱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ሲገ​ባና ሲወጣ ድምፁ ይሰ​ማል።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው፥ የመ​ደ​ረ​ቢ​ያ​ውን ቀሚስ ሞላ​ውን በሸ​ማኔ ሥራ ሰማ​ያዊ አድ​ርጎ ሠራው።


በቀ​ሚሱ ዘርፍ ዙሪያ ሻኵ​ራ​ንና ሮማ​ንን፥ ሻኩ​ራ​ንና ሮማ​ንን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው ለማ​ገ​ል​ገል አደ​ረጉ።


በዱር እን​ዳለ እን​ኮይ፥ እን​ዲሁ ውዴ በወ​ን​ድ​ሞች መካ​ከል ነው። ከጥ​ላው በታች እጅግ ወድጄ ተቀ​መ​ጥሁ፥ ፍሬ​ውም ለጕ​ሮ​ሮዬ ጣፋጭ ነው።


መን​ገ​ድ​ሽም ሮማ​ንና የተ​መ​ረጠ ፍሬ፥ ቆዕ ከና​ር​ዶስ ጋር ያለ​በት ገነት ነው፥


ከን​ፈ​ሮ​ችሽ እንደ ቀይ ሐር ፈትል ናቸው፥ ቃል​ሽም ያማረ ነው፤ ከዝ​ም​ታሽ በቀር ጕን​ጮ​ችሽ እንደ ተከ​ፈለ ሮማን ናቸው።


ልጅ ወን​ድሜየወ​ን​ዙን ዳር ልም​ላሜ ያይ ዘንድ ወይኑ አብቦ ሮማ​ኑም አፍ​ርቶ እንደ ሆነ ይመ​ለ​ከት ዘንድ ወደ ገውዝ ገነት ወረደ።


ከዝ​ም​ታሽ በቀር ጕን​ጮ​ችሽ እንደ ተከ​ፈለ ሮማን ናቸው።


ይዤ ወደ እናቴ ቤት፥ ወደ ወላጅ እና​ቴም እል​ፍኝ ባገ​ባ​ሁህ፥ እኔ ከመ​ል​ካሙ የወ​ይን ጠጄ ከሮ​ማ​ኔም ውኃ ባጠ​ጣ​ሁህ ነበር።


እኔ መረ​ጥ​ኋ​ችሁ እንጂ እና​ንተ የመ​ረ​ጣ​ች​ሁኝ አይ​ደ​ለም፤ እን​ድ​ት​ሄዱ፥ ፍሬም እን​ድ​ታ​ፈሩ፥ ፍሬ​አ​ች​ሁም እን​ዲ​ኖር፤ አብ​ንም በስሜ የም​ት​ለ​ም​ኑት ነገር ቢኖር ሁሉን እን​ዲ​ሰ​ጣ​ችሁ ሾም​ኋ​ችሁ።


ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሚ​ገ​ባ​ችሁ ትሄዱ ዘንድ፥ በበጎ ሥራ ሁሉ ፍሬ እያ​ፈ​ራ​ችሁ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በማ​ወቅ እያ​ደ​ጋ​ችሁ፥ በሁሉ ደስ ታሰ​ኙት ዘንድ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos