ዘፀአት 26:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ድንኳኑንም በተራራው ላይ በአሳየሁህ ምሳሌ ሥራ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “ማደሪያ ድንኳኑንም በተራራው ላይ ባየኸው ዕቅድ መሠረት ትከለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ድንኳኑን በተራራው ላይ ባሳየሁህ ዕቅድ መሠረት ትከል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። Ver Capítulo |