ዘፀአት 25:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 መቅደስ ትሠራልኛለህ፤ በመካከላቸውም አድራለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 “ከዚያም መቅደስ እንዲሠሩልኝ አድርግ፤ እኔም በመካከላቸው ዐድራለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በመካከላቸው እንድኖር መቅደስ ይሥሩልኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 በመካከላቸውም እኖር ዘንድ ሕዝቡ ቤተ መቅደስ ይሥሩልኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ። Ver Capítulo |