ዘፀአት 23:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በፍርድ ለድሀው አትራራ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በዳኝነት ጊዜ ለድኻው አታድላ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በፍርዱ ጊዜ ለድሀው አታድላ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ድኻ ለፍርድ ቢቀርብ ድኽነቱን በማየት አድልዎ አታድርግለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 በፍርድ ነገርም ለድሀው አታድላ። Ver Capítulo |