ዘፀአት 22:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ቅዱስ ወገን ትሆኑልኛላችሁ፤ ስለዚህ አውሬ የገደለውን ሥጋ ለውሻ ጣሉት እንጂ አትብሉት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 “እናንተ ለእኔ ቅዱስ ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ ስለዚህ አውሬ የዘነጠለውን የእንስሳ ሥጋ አትብሉ፤ ለውሾች ስጡት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 “እናንተ ለእኔ የተለያችሁ ሰዎች ትሆኑልኛላችሁ፤ ስለዚህ አውሬ በሜዳ የገደለውን የማንኛውንም እንስሳ ሥጋ አትብሉ፤ ለውሾች ጣሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ቅዱስ ወገን ትሆኑልኛላችሁ፤ ስለዚህ በምድረ በዳ አውሬ የቧጨረውን ሥጋ ለውሻ ጣሉት እንጂ አትብሉት። Ver Capítulo |