ዘፀአት 22:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 “ከእንስሳ የሚደርስ ሁሉ ሞትን ይሙት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 “ከእንስሳ ጋራ ሩካቤ ሥጋ የሚፈጽም ሰው ይገደል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከጌታ በቀር ለሌላ አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 “ከእንስሳ ጋር ተገናኝቶ የሚረክስ ሰው በሞት ይቀጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ከእንስሳ ጋር የሚረክስ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítulo |