ዘፀአት 17:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ዐማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋራ በራፊድ ተዋጋ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 አማሌቃውያን መጥተው እስራኤላውያንን ራፊዲም ላይ ወጉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 አማሌቅም መጥቶ በረፊድም ከእስራኤል ጋር ተዋጋ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እስራኤላውያን በረፊዲም ሳሉ ዐማሌቃውያን መጥተው አደጋ ጣሉባቸው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 አማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋር በራፊድም ተዋጋ። Ver Capítulo |