Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 16:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በስ​ድ​ስ​ተ​ኛው ቀን ሁለት እጥፍ አድ​ር​ገው እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ሁለት ጎሞር እን​ጀራ ሰበ​ሰቡ፤ የማ​ኅ​በ​ሩም አለ​ቆች ሁሉ መጥ​ተው ለሙሴ ነገ​ሩት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 በስድስተኛው ቀን ለእያንዳንዱ ሰው ሁለት ሁለት ጎሞር አድርገው ዕጥፍ ሰበሰቡ፤ የማኅበሩም አለቆች ወደ ሙሴ መጥተው ይህንኑ ነገሩት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 እንዲህም ሆነ በስድስተኛው ቀን ሁለት እጥፍ አድርገው ሁለት ዖሜር ምግብ ለአንድ ሰው ሰበሰቡ፤ የማኅበሩም መሪዎች ሁሉ መጥተው ለሙሴ ነገሩት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 በስድስተኛው ቀን ለእያንዳንዱ ሦስት ኪሎ ይሰበስቡ ነበር፤ የማኅበሩ መሪዎች ሁሉ መጥተው ስለ ምግቡ ለሙሴ ነገሩት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 እንዲህም ሆነ፤ በስድስተኛው ቀን ሁለት እጥፍ አድርገው እያንዳንዳቸው ሁለት ጎሞር እንጀራ ለቀሙ፤ የማኀበሩም አለቆች ሁሉ መጥተው ለሙሴ ነገሩት።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 16:22
6 Referencias Cruzadas  

ታደ​ር​ጉት ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘው ነገር ይህ ነው፦ እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው ለቤተ ሰቡ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ አንድ ጎሞር ይሰ​ብ​ስብ፤ እንደ ቤተ ሰቡ ቍጥር ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ በድ​ን​ኳኑ አብ​ረ​ውት ከሚ​ኖ​ሩት ጋር ይሰ​ብ​ስብ።”


ሰውም ሁሉ ለየ​ራሱ ጥዋት ጥዋት ሰበ​ሰበ፤ ፀሐ​ይም በተ​ኰሰ ጊዜ ቀለጠ።


እን​ዲ​ህም ይሆ​ናል፤ በስ​ድ​ስ​ተ​ኛው ቀን ያመ​ጡ​ትን ያዘ​ጋጁ፤ ዕለት ዕለ​ትም ከሚ​ለ​ቅ​ሙት ይልቅ ሁለት እጥፍ ይሁን” አለው።


ሙሴም ጠራ​ቸው፤ አሮ​ንም የማ​ኅ​በ​ሩም አለ​ቆች ሁሉ ወደ እርሱ ተመ​ለሱ፤ ሙሴም ተና​ገ​ራ​ቸው።


ኢዮ​ቤ​ልዩ ነውና የተ​ቀ​ደሰ ይሁ​ን​ላ​ችሁ፤ በሜዳ ላይ የበ​ቀ​ለ​ውን ብሉ።


በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ዓመት ትዘ​ራ​ላ​ችሁ፤ ከከ​ረ​መ​ውም እህል ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ፍሬዋ እስ​ኪ​ገባ፥ እስከ ዘጠ​ነ​ኛው ዓመት ድረስ፥ ከከ​ረ​መው እህል ትበ​ላ​ላ​ችሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos