Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 15:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዘ​ለ​ዓ​ለም እስከ ዘለ​ዓ​ለ​ምም ይነ​ግ​ሣል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 “እግዚአብሔር፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይነግሣል።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ጌታ ለዘለዓለም ዓለም ይነግሣል።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 እግዚአብሔር ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይነግሣል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 እግዚአብሔር ለዘላለሙ እስከ ፍጻሜ ይነግሣል።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 15:18
13 Referencias Cruzadas  

አብ​ር​ሃ​ምም በዐ​ዘ​ቅተ መሐላ አጠ​ገብ የተ​ምር ዛፍን ተከለ፤ በዚ​ያም የዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙን አም​ላክ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስም ጠራ።


የፈ​ረ​ስን ኀይል አይ​ወ​ድ​ድም፥ በሰ​ውም ጕል​በት ደስ አይ​ለ​ውም።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰማ፥ ይቅ​ርም አለኝ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ረዳቴ ሆነኝ።


እር​ሱም ዓለ​ምን በጽ​ድቅ ይዳ​ኛ​ታል። አሕ​ዛ​ብ​ንም በቅ​ን​ነት ይዳ​ኛ​ቸ​ዋል።


ለዘ​ለ​ዓ​ለም በአ​ር​ያም የሚ​ኖር ስሙም ቅዱሰ ቅዱ​ሳን የሆነ፥ በቅ​ዱ​ሳን አድሮ የሚ​ኖር፥ ለተ​ዋ​ረ​ዱት ትዕ​ግ​ሥ​ትን የሚ​ሰጥ፥ ልባ​ቸ​ውም ለተ​ቀ​ጠ​ቀጠ ሕይ​ወ​ትን የሚ​ሰጥ ልዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦


ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።’


የሕ​ዝቡ አለ​ቆች ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ዶች ሁሉ ጋር በተ​ሰ​በ​ሰቡ ጊዜ፥ አለቃ በተ​ወ​ዳጁ ዘንድ ይሆ​ናል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos