ዘፀአት 15:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እግዚአብሔር ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለምም ይነግሣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “እግዚአብሔር፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይነግሣል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ጌታ ለዘለዓለም ዓለም ይነግሣል።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔር ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይነግሣል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እግዚአብሔር ለዘላለሙ እስከ ፍጻሜ ይነግሣል። Ver Capítulo |